top of page

ግንቦት 10፣2016 - የሕወሃት እና የብልፅግና ውይይት

  • May 18, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የፖለቲካ ስራን ለመስራት እንፈልጋለን የሚሉ ወገኖችን ጥያቄ የመቀበል እና የመመዝገብ እንዲሁም ህግ ተላልፋችኋል ሲል የሰጠውን እውቅና የመሰረዝ ሀላፊነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሆኖ ተደንግጓል፡፡


ከዓመታት በፊት ልትሰራ ካሰብከው እና እንድትሰራ ከተፈቀደልህ ተግባር ወጥተሀል በሚል የኢትዮያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሰጠውን እውቅና መሰረዙ የሚታወስ ቢሆንም የፓርቲው እውቅና ሳይመለስ ከገዢው ፓርቲ ጋር ሕወሃት ውይይት እያደረገ ነው፡፡


ለመሆኑ የሕወሃት እና የብልፅግና ውይይት ከህግ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ያሬድ እንዳሻው





የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Recent Posts

See All
የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ።

ሚያዝያ 20/2018 የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ። በኢትዮጵያ ያለው የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም ከጊዜ ጊዜ እየቀነሰ መምጣት፣የብርየመግዛት አቅም መዳከም የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም አብሮ ተዳክሟል ይላሉ የሪል እስቴት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page