top of page

የካቲት 30፣2016 - የካፒታል ገበያ ውስጥ መሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎችን ለመደገፍ፣ መንገዱን ለማሳየት ሁለት ተቋማት የትብብር ስምምነት አደረጉ

  • Mar 9, 2024
  • 1 min read

በቅርብ ጊዜ ስራው ይጀምራል ተብሎ በሚጠበቀው የካፒታል ገበያ ውስጥ መሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎችን ለመደገፍ፣ መንገዱን ለማሳየት ሁለት ተቋማት የትብብር ስምምነት አደረጉ፡፡


ተቋማቱ ኤም ኤል ኤ(MLA) የተባለው የህግ ቢሮ እና አክሲስ ካፒታል(Axis Capital) ናቸው፡፡


ከ25 ዓመታት በላይ በፕሮጀክት ፋይናንስ እና በድርጅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ በድርጅት እና ግብይት ህግ ስራ ልምድ አለኝ ያለው የምህረተ አብ ልዑል የህግ ቢሮ(ኤም ኤል ኤ) ከአክሲስ ካፒታል ጋር ያሰረው የትብብር ስምምነት የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ስራ ቀና እንዲሆን ያግዛል ተብሏል፡፡


የትብብር ስምምነቱ ዋና ዓላማም ወደ ካፒታል ገበያው መግባት ለሚፈልጉ ኩባንያዎችን መንገዱን ማሳየት ነው ተብሏል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ።

ሐምሌ 22 2018 አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ። አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራሷን መቻል እንዳለባት፣ በተ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page