top of page

የካቲት 1፣2016 - በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ የተፈረመው ስምምነትና ሶማሊያ

  • sheger1021fm
  • Feb 9, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መንግስታት መሀከል ከወር በፊት የወደብ በርን በሚመለከት የተደረሰው የመግባቢያ ስምምነት ከጎረቤት ሀገራት እስከ መካከለኛው ምስራቅ ድረስ ልዩ ልዩ ድምጾች ተሰምተውበታል፡፡


በሁለቱ ሀገራት መሀከል የተደረገው ስምምነት ተከትሎ ከተሰሙ የድጋፍም ይሁን የተቃውሞ ድምፆች በላይ ጎልተው የወጡት የሶማሊያ መንግስት እንደ መንግስት መኖሩን ያሳወቁና ለሞቃዲሾ እንደ ሀገር መጠራትም ምስክር የሆኑት ናቸው ሲሉ የቀድሞ አምባሳደሩ ተናገሩ፡፡


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page