የኢኮኖሚ እድገት ለማምጣት መንግስት ምርትን የሚያሳድጉ ለሰዎች የስራ እድልን የሚያበዙ ስራዎች ላይ እንዲያተኩር ተመክሯል፡፡
- 3 hours ago
- 1 min read
የሚያዝያ 29/2018
አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ትንበያ መሰረት በ2026 የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ከአፍሪካ ከቀዳሚዎቹ መካከል ከምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ግንባር ቀደም ያደርጋታል፡፡
9.2 በመቶ እድገት ታስመዘግባለች ተብሏል፡፡
በሌላ በኩል ኢኮኖሚው አደገ ቢባልም የሰው የኑሮ ደረጃ ግን ለውጥ ያለው አይመስልም፡፡
በመሆኑም በዋጋ ውድነት የሚፈተነውን ነዋሪ ለማገዝ የሚያስችል የኢኮኖሚ እድገት ለማምጣት መንግስት ምርትን የሚያሳድጉ ለሰዎች የስራ እድልን የሚያበዙ ስራዎች ላይ እንዲያተኩር ተመክሯል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ትዕግስት ዘሪሁን ያሰናዳችውን በንጋት መኮንን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7

