top of page

የኢትዮጵያ የገቢና ወጪ ንግድ እንዲቀላጠፍ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር የበኩሉን እየሰራ መሆኑን ተናገረ፡፡

  • Dec 18, 2025
  • 1 min read

ታህሳስ 9/2018

 

የኢትዮጵያ የገቢና ወጪ ንግድ እንዲቀላጠፍ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር የበኩሉን እየሰራ መሆኑን ተናገረ፡፡

 

ዘንድሮ ብቻ የኢትዮዽያ የቡና ወጪ ንግድ መቶ በመቶ በኢትዮ - ጅቡቲ ምድር ባቡር   መጓጓዙን ሠምተናል፡፡

ምድር ባቡሩ ከዚህ ባለፈ ነዳጅ ማዳበሪያ ፤ዘይት ፤ግዙፍ ማሽነሪዎች እና የኮንስትራክሽን እቃዎች ፤ የከተማ አውቶብሶች እና ሌሎችንም በአንዴ እየጫነ ወደ ማእከል ማምጣቱን አስረድቷል።

 

ኢከኖሚው በሎጅስቲክስ መአዘን እንዳይደነቃቀፍም የበኩሉን እየሰራ እንደሆነ አስረድቷል።

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

ተህቦ ንጉሴ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page