ለሀገሪቱ ዱር እንስሳት ጥበቃና ከለላ ጠያቂውና ጠባቂው የት አለ?
- 8 minutes ago
- 1 min read
መጋቢት 8/2018
ሰሞኑንን በአርባ ምንጭ 11 ሜትር የሚረዝም እባብ መግደላችን ይታወቅልን ያሉ ሰዎች ከሞተው እባብ ጋር ፎቶ ተነስተው በየማህበራዊ ሚዲያው ታይተዋል፡፡
የቤት እንሰሳትን አጠቁ፣ የህዝብም ስጋት ሆነዋል እየተባለ፤ ሌላም ምክንያት እየተሰጠ የዱር እንስሳት ይገደላሉ፡፡
ግን ሀገሪቱ ለዱር እንስሳት ጥበቃና ከለላ እንድትሰጥ ህግ ያስገድዳታል፡፡ ታዲያ ጠያቂውና ጠባቂው የት አለ?
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..
ቴዎድሮስ ወርቁ

