የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡
- sheger1021fm
- 2 days ago
- 1 min read
ጥር 19/2018
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ከምንግዜውም የላቀ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እያካሄደ ነው፡፡
በዚህም ከ70 ቢሊዮን ብር በላይ ከባንኮች በመሰብሰብ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር ያለመ ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡
የብርን የመግዛት አቅም ባለበት ለማቆምና ለማጠናከርም ያለመ መሆኑን ከፍተኛ የተባለው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ጠቃሚ ነው ይላሉ የዘርረፉ ባለሙያዎች፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://url-shortener.me/2DUB
Instagram: https://url-shortener.me/2DUD












Comments