top of page

የኢራን የደህንነት መስሪያ ቤት የበላይ መጂድ ካዴሚ በአሜሪካ እና በእስራኤል ጣምራ ጥቃት ተገደሉ ተባለ፡፡

  • 2 hours ago
  • 1 min read

መጋቢት 28/2018


የኢራን የደህንነት መስሪያ ቤት የበላይ መጂድ ካዴሚ በአሜሪካ እና በእስራኤል ጣምራ ጥቃት ተገደሉ ተባለ፡፡


ካዴሚ የተገደሉት አሜሪካ እና ኢራን ዛቻቸውን ከፍ ባደረጉበት አጋጣሚ እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡


የኢራን ሹሞችም ካዴሚ በአሜሪካ እና በእስራኤል ጣምራ ጥቃት መገደላቸውን አረጋግጠዋል ተብሏል፡፡



ጦርነቱ ከተጀመረ አንስቶ የቀድሞው የአገሪቱን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ዓሊ ሐሚኒን ጨምሮ በርካታ ኢራናውያን የጦር እና የሲቪል ሹሞች ተገድለዋል፡፡


በኢራን ፣ በእስራኤል በተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና በሳውዲ አረቢያ አዳዲስ ጥቃቶች መፈፀማቸው ተሰምቷል፡፡


ኢራን የጦርነት መቆሚያ መደራደሪያ ረቂቋን ማቅረቧ ታውቋል፡፡


ፓኪስታን በድርድሩ አስተናጋጅነት ስሟ ሲነሳ ሰምብቷል፡፡


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page