top of page

የትምህርት ስርዓት በቴክኖሎጂ የሚያግዙ (EdTech) ስራ ፈጣሪዎች ያመጧቸው መፍትሔዎች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተሰማ።

  • 55 minutes ago
  • 1 min read

የካቲት 10/2018

 

የትምህርት ስርዓት በቴክኖሎጂ የሚያግዙ (EdTech) ስራ ፈጣሪዎች ያመጧቸው መፍትሔዎች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተሰማ።

 

በተለይ ትምህርት በቅጡ በማይሰጥባቸው ተፈናቃይና ስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ላሉ ተማሪዎች፣በሳይንስና ቴክኖሎጂ  እንዲሁም ሂሳብና ቋንቋ ትምህርት ዘርፎች በቴክኖሎጂ የታገዙ የትምሀርት አሰጣጦች ውጤት እያስገኙ መሆኑ ተጠቅሷል።

 


ከሰሞኑ ሪች ፎር ቼንጅ ነዋ? በተባለ ግብረሰናይ ድርጅ ስለጠናም የገንዘብ ድጋፍም የሚደረግላቸው ትምህርትን በቴክኖሎጂ የሚያቀብሉ ፈጣሪዎች ሀሳባቸውን ለፖሊሲ አውጪዎች ለትምህርት ዘርፍ ተዋኒያን ያስተዋወቁበት መድረክ ተካሂዷል።

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

YouTube : https://shorturl.at/18TS1                   

 

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page