top of page

የተጀመረው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ግብ የግሉ ዘርፍ የሚመራው ኢኮኖሚን እውን ማድረግ ነው፡፡

  • 16 hours ago
  • 1 min read

ሐምሌ 13/2018


የተጀመረው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ግብ የግሉ ዘርፍ የሚመራው ኢኮኖሚን እውን ማድረግ ነው፡፡


የግሉ ዘርፍ እንዲበረታ ደግሞ የብድር አቅርቦት ይፈልጋል፡፡


የብሔራዊ ባንክ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲውን በማስቀጠል ብድር ወለዱ ከፍ እንዲልና ውድ እንዲሆን የሚያደርጉ የፖሊሲ ለውጦችን እያደረገ ነው፡፡


ይህ ደግሞ በተለይ የግሉ ዘርፍ ብድር እንዳያገኝ በማድረግ ያዳክመዋል፡፡

ኢንቨስትመንት እንዲቀንስም ያደርጋል፡፡


የኢንቨስትመንት መዳከም ደግሞ የስራ አጥነትም እየሰፋ እንዲሄድ ያደርጋል፡፡


በጉዳዩ ላይ የፋይናንስ ባለሙያ ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…

ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…










Recent Posts

See All
ከምስራቅ ወለጋ ጉቡ ሰዮ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን መጠለያ የነበሩ ዜጎች

ሐምሌ 13/2018 ከምስራቅ ወለጋ ጉቡ ሰዮ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን መጠለያ የነበሩ ዜጎች ወደ ቀዬአቸው ቢመለሱም እርሻና የመኖሪያ ቤታቸው ሊመለስላቸው እንዳልቻለ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ደብረ ብርሃን መጠለያ ተመልሰናል ብለዋል። የአካባቢው የአደጋ ስጋት ቢሮ የተፈናቃዮቹን መሬት መልሻለው ስለቅ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page