top of page

ሐምሌ 19፣2015 - የሚኤሶ ድሬዳዋ መንገድ ለመገንባት የሚያስፈልገው 730 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱ ተሰምቷል

  • Jul 25, 2023
  • 1 min read

Updated: Jul 26, 2023


የአዲስ አበባ ጅቡቲ ኮሪደር አካል የሆነውን የሚኤሶ ድሬዳዋ መንገድ ለመገንባት የሚያስፈልገው 730 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱ ተሰምቷል፡፡


የኢትዮጵያ ወጪ እና ገቢ ንግድ ጉሮሮ የሆነው ይህ መንገድ በብልሽት የተነሳ አሽከርካሪዎች ሲቸገሩ ቆይተዋል፡፡


በጅቡቲ ወሰን ውስጥ ያለው የዲኬል ጋላፊ መስመርም የተበላሸ በመሆኑ ትኩረት የሚፈልግ ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ተናግረዋል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
የሐምሌ 24 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ኮንጎ በኮንጎ ኪንሻሣ በኢቦላ የሚያዙ ሕሙማንና ወረርሽኙ የሚገድላቸው ሰዎች ብዛት በጣሙን እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ብዛት ከ3 ሺህ 400 መብለጡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ወረርሽኙ የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ1 ሺህ 500 በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ በአገሪቱ በኢቦላ በሽታ የሚያዙ ሰዎች

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page