top of page

የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖሩና በሚኒስትር ደረጀ መሬትን የሚያስተዳድር ራሱን የቻለ ተቋም አለመኖሩ ኢትዮጵያን ብዙ እንዳሳጣት ይነገራል፡፡

  • sheger1021fm
  • 18 minutes ago
  • 1 min read

ጥር 25/2018

 

የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖሩና በሚኒስትር ደረጀ መሬትን የሚያስተዳድር ራሱን የቻለ ተቋም አለመኖሩ ኢትዮጵያን ብዙ እንዳሳጣት ይነገራል፡፡

 

ለምርት የሚሆን ለም መሬት ለመንገድና ለኢንዱስትሪ መገንቢያ እየሆነ ፈር የለቀቀ ስራ የሚከወነውም በዚህ ምክንያት ነው ይላሉ የዘርፉ ተመራማሪዎች ፡፡

 

 ስለመፍትሔውም ጠይቀናል፡፡

 

 ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. 

 

ምህረት ስዩም

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

YouTube : https://shorturl.at/18TS1                   

 

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page