top of page

የህፃናትን መብት ለማስጠበቅ

  • sheger1021fm
  • 2 days ago
  • 1 min read

ታህሳስ 17/2018

 

የህፃናትን መብት ለማስጠበቅና ለመብት ጥሰት በተጋለጡ ጊዜም የሚያስፈልጋቸውን እገዛ እንዲያደርግ መንግስት በፈረማቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች የሚገደድ ቢሆንም በበቂ ሁኔታ ሃላፊነቱን እየተወጣ አይደለም ተብሏል፡፡

 

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከግጭቶችም ጋር ተያይዞ በብዛት ህፃናት ለተለያየ የመብት ጥሰቶች እየደረሰባቸው መሆኑ ይነገራል፡፡

 

የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩል ህፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከላከል እና ፍትህ እንዲያገኙ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ነግሮናል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ፋሲካ ሙሉወርቅ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page