top of page

በዚህ ዓመት ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ በትግራይ ማካሄድ ካልተቻለ በክልሉ ያለው ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡

  • Dec 26, 2025
  • 1 min read

ታህሳስ 17/2018

 

በዚህ ዓመት ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ በትግራይ ማካሄድ ካልተቻለ በክልሉ ያለው ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡

 

በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች እንዳሉት በትግራይ ክልል ያለውን የመብት ጥሰት እና መሰል ችግሮችን ለመፍታት በህዝብ የተመረጠ መንግስት ያስፈልጋል፡፡

 

ለምርጫ አስቻይ ሁኔታ አለ ወይስ የለም የሚለውን በተመለከተ ጊዜያዊ አስተዳደር በቅርቡ መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

 

ያሬድ እንዳሻው

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page