top of page

እስካሁን የተካሄደው ከ 1.4 ቢሊየን ዶላር በላይ ለባንኮች የቀረበበት የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ግቡን መቶ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • 10 minutes ago
  • 1 min read

ጥር 25/2018

 

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ፖሊሲ ለውጥ ካደረገ በኋላ የሚያካሂዳቸው የውጭ ምንዛሬ ጨረታዎች ገበያውን የማረጋጋት የብርን የመግዛት አቅምም ይበልጥ እንዳይዳከም የማድረግ ዓላማ እንዳላቸው ይነገራል።

 

 የጥቁር ገበያውን ማዳከምም ሌላኛው ግቡ ነው፡፡

 

እስካሁን የተካሄደው ከ 1.4 ቢሊየን ዶላር በላይ ለባንኮች የቀረበበት የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ግቡን መቶ ይሆን?

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. 

 

ያሬድ እንዳሻው

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

YouTube : https://shorturl.at/18TS1                   

 

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page