ኢትዮጵያ የውሃ ማማ እየተባለች በቂ ውሃ እንዳላት ቢነገርም የውሃ እጥረት ካለባቸው ሃገራት መካከል እንደምትመደብ ያሳያል ተብሏል፡፡
- 2 days ago
- 1 min read
ሚያዝያ 5/2018
ኢትዮጵያ የአፍሪካ የውሃ ማማ እየተባለች በቂ ውሃ እንዳላት ቢነገርም እውነታው ግን የውሃ እጥረት ካለባቸው ሃገራት መካከል እንደምትመደብ ያሳያል ተብሏል፡፡
የበዙ ወንዞች ቢኖሯትም ለታችኞቹ የተፋሰሱ ሃገራት የምታበረክታቸው እንጂ ብዙም እየተጠቀሙባቸው አይደለም፡፡
የህዝቧ ቁጥር በከፍተኛ መጠን እያደገ መሆኑም ከአመት አመት እጥረቱን እያባባሰው ይሄዳል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7
S7





Comments