top of page

ኢትዮጵያ ተጨማሪ ብድር መጠየቋ የሚያስከትለው ጫና የለም ወይ?

  • sheger1021fm
  • Nov 4
  • 1 min read

ጥቅምት 25 2018


ኢትዮጵያ ከተለያዩ የውጪ አበዳሪዎች የወሰደችው ከፍ ያለ የብድር ጫና እንዳለባት ይነገራል፡፡


ከወሰደቻቸው ብድሮች መካከል የመክፈያ ጊዜያቸው ደርሶ የአንዳንዶቹም አልፎ በሂደት ላይ ያለ ድርድር ላይ መሆኗም ይታወቃል፡፡


እንዲያም ሆኖ ከአይኤምኤፍ (IMF) ተጨማሪ ብድር መጠየቋ የሚያስከትለው ጫና የለም ወይ? ባለሙያ ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page