top of page

‘’ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድቡ ግንባታ፤ አንድም ብር እርዳታ፣ አንድም ብር ብድር አልወሰደችም’’ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ።

  • Feb 3
  • 1 min read

ጥር 26/2018


‘’ኢትዮጵያ ለህዳሴ ግድቡ ግንባታ፤ አንድም ብር እርዳታ፣ አንድም ብር ብድር አልወሰደችም’’ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ።


ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ዛሬ በፓርላማ ቀርበው እንደራሴዎች ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ የመንግስት ስራዎችን አሰመልክተው ላነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው።


ግድቡን አንድ ብር እርዳታ ካለ አንድ ብር ብድር ያሳካ መንግስት እና ህዝብ ፕሮጀክት አይሰራም ማለት አይቻልም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ።


በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም በአገር ውስጥም ከአገር ውጭም ያሉ ጨክነው ስለሰሩ የተጠናቀቀ ፕሮጀክት ነው ብለዋል ዐቢይ።


357 የምክር ቤት አባላት በተገኙበት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10 መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ በማካሄድ ላይ ነው።


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page