top of page

ነዳጅ ለዝርፊያ እንዳይጋለጥ አዲስ የስርጭት ሥርዓት መዘርጋቱን ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡

  • 5 hours ago
  • 1 min read

የካቲት 13/2018 

 

ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ የሚመደብለት ነዳጅ ለዝርፊያ እንዳይጋለጥ ሌብነትም ለማስቀረት አዲስ የስርጭት ሥርዓት መዘርጋቱን የኢትዮጵያ ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡

 

ለመሆኑ ይህ ሥርዓት በተለይ በስፋት ኢንቨስት ያደረጉትን ግለሰቦች እንዳይጎዳስ ምን ያህል የተጠና ነው?

 

ባለስልጣኑስ ከዚህ መአዘን ያለው ልምድ እና ከለውጡ ጋር ተያይዞ ሊፈጠር የሚችል ነዳጅ እጥረት እንዳይኖር ምን ያህል የቤት ስራውን አጠናቋል፡፡ 

 


በተለይ በየማደያው ፤ በየግዜው እና በየደረጃው ሰፋ ያለ ኢንቨስትመንት ያደረጉ ድርጅቶች የስርጭት መጠኑ ምን ያህል ተጠንቶላቸዋል?

 

በዚህ ጉዳይ፤ የነዳጅ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶር ደስታው መኮንን ጠይቀናል።

 

ተህቦ ንጉሴ

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

YouTube : https://shorturl.at/18TS1                   

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page