ነሀሴ 14 2017 - በአዲስ አበባ ከዓመት ዓመት እየናረ የመጣው የትምህርት ቤት ክፍያ
- sheger1021fm
- 26 minutes ago
- 1 min read
በአዲስ አበባ የትምህርት ቤት ክፍያ ከዓመት ዓመት እየናረ የብዙ ወላጆች ጭንቀት ከሆነ ቆይቷል፡፡
ለአንድ ተማሪ በዓመት ከ500,000 ብር በላይ የሚከፍሉ፤ ሁለት ሶስት ካሏቸው ሚሊዮኖችን ወጪ የሚጠይቃቸውም አሉ፡፡
ት/ቤቶች ወጪ ከመጠየቃቸው ባሻገር እንደማንኛውም ንግድ በንግድ ስራ እሳቤ እንዲሰሩ መደረጋቸውን ችግር እንዳለው ስጋታቸውን የሚናገሩ አሉ፡፡
ንግድ ፈቃድ ሲያወጡ ማህበራዊ ሀላፊነትን እንደሚወጣ አንድ ተቋም መቆጠር አለባቸውም ይላሉ ለምን?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
Comments