top of page

ታህሳስ 23፣2016 - በኢትዮጵያ 39 በመቶ ህፃናት የመቀንጨር ችግር አለባቸው ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Jan 2, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ በምግብ እጥረት ምክንያት በተለይ በህፃናት ላይ የሚያጋጥምን መቀንጨር ለመከላከል የቃልኪዳን ስምምነት ፕሮጀክት በሚሊዮን የሚቆጠር ብር መድቦ እየሰራ ቢሆንም በክልሎች ሀላፊነቱን ወስዶ የሚሰራ ቋሚ አካል ባለመኖሩ መቸገሩን ተናገረ፡፡


በኢትዮጵያ 39 በመቶ ህፃናት የመቀንጨር ችግር አለባቸው፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page