ታህሳስ 20፣2016 - ንብ ባንክ በብርቱ እየሰራ መሆኑ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለሸገር ነግዋል Dec 30, 20231 min readንብ ባንክ ለደንበኞቹ የቢዝነስና የሥራ ቅልጥፍና ሲባል በብርቱ እየሰራ መሆኑ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለሸገር ነግዋል።ተህቦ ንጉሴ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የ"ቪቫ ሶፍት" ማሸጊያ ፕላስቲክ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ አመሳስለው በመሥራት፣ ጥራቱን ያልጠበቀ ምርት ገበያ ላይ አስራጭተዋል ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰብ ላይ ተጨማሪ ምርመራ አንዲያደርግ ለፖሊስ 7 ቀን ተፈቀደለት፡፡
Comments