top of page

ነሐሴ 3፣2015 - ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች

  • sheger1021fm
  • Aug 9, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ እየታየ ያለው የሰላም እጦትና ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች፡፡


ቤተ ክርስቲያኒቱ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ፤ ችግሮችን በሰላም ለመፍታትና ጠንካራ ህዝባዊ ትስስር ለመፍጠር በየጊዜው የሚነሱ ብሶቶችን በውይይት መፍታት ከመቼውም ጊዜ በላይ አስፈላጊ የሆነበት ጊዜ ላይ ነን ብላለች፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡

ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page