top of page

ተቋማት በየዓመቱ ከሚያገኙት ትርፍ፤ ምን ያህሉን ለሰራተኞቻቸው ያከፋፍላሉ?

  • 4 hours ago
  • 1 min read

ግንቦት 20/2018


አንዳንድ ተቋማት ከሚያገኙት ዓመታዊ ትርፍ ከፊሉን ለሰራተኞቻቸው በጉርሻ ወይም በደመወዝ ጭማሪ መልክ ያከፋፍላሉ፡፡


ሌሎች ተቋሞች ደግሞ የተለየ መንገድን ይከተላሉ፡፡


ስራ እንዳይበደል በአሰሪና ሰራተኛ መሀከል ጤናማ ግንኙነት እንዲኖር ለማድረግ ተቋማት ምን ዓይነት መንገድን ቢከተሉ ይበጃል?


የሌሎች ሀገሮች ልምድ እንዴት ያለ ነው?


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ.......


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page