top of page

ባለፈው ዓመት ብቻ ከ700 በላይ ሰዎች ከህልፈት በኋላ፤ ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸው ተነገረ፡፡

  • sheger1021fm
  • 4 hours ago
  • 1 min read

ህዳር 4 2018 

 

ባለፈው ዓመት ብቻ ከ700 በላይ ሰዎች ከህልፈት በኋላ ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውን የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ ተናገረ፡፡

 

ree

የዓይን ብርሃናቸውን ላጡ ሰዎች ዳግም ብርሃን ለመለገስ ከበጎ ፈቃደኛ ለጋሾች የሚሰበሰብ የዓይን ብሌን ቁጥር ለመጨመር በህዳር ወር ጥረት ይደረጋል ተብሏል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

ምህረት ስዩም

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page