top of page

በዚህ ዓመት ባንኮች ከሰጡት ብድር 90 በመቶው ለግሉ ዘርፍ የቀረበ ነው ተባለ፡፡

  • sheger1021fm
  • 1 hour ago
  • 1 min read

ጥር 26/2018


በዚህ ዓመት ባንኮች ከሰጡት ብድር 90 በመቶው ለግሉ ዘርፍ የቀረበ ነው ተባለ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዘንድሮ ባንኮች ያቀረቡት ብድር ከአምናው 123 በመቶ ማደጉን ተናግረዋል፡፡


ብድሩ ከእጥፍ በላይ ከማደጉ ባሻገር ከዚህ ቀደም ለመንግስት የልማት ድርጅቶች በብዛት ይቀርብ የነበረው ብድር ዘንድሮ ግን 90 በመቶው ለግሉ ዘርፍ የተሰጠ ነው ብለዋል፡፡


ባንኮች እርስ በርስ ብር እና ዶላር እንዲገበያዩ መፍቀዱ የገንዘብ አቅርቦት በ10 በመቶ እንዲጨምር ምክንያት መሆኑንም ተጠቅሷል፡፡


ቁጠባም ከአምናው በ44 በመቶ እድገት መሳየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለእንደራሴዎች በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page