top of page

ሚያዝያ 29፣2016 - በቀጠለው የሰላም መደፍረስ ባለሃብቶች ንብረታቸው እየወደመ ለኪሳራ ተዳርገዋል

  • sheger1021fm
  • May 7, 2024
  • 1 min read

በግጭቶች ምክንያት ከሚደርሰው ሰብዓዊ ጥፋት ባሻገር በንብረት ላይም የሚደርሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡


በዚህም ካለፉት አመታት ጀምሮ በቀጠለው የሰላም መደፍረስ ባለሃብቶች ንብረታቸው እየወደመ ለኪሳራ ተዳርገዋል፡፡


ከሀገር እየወጡም ያሉም አሉ ተብሏል፡፡


ወደ ስራ እንዲመለሱ ድጋፍ እንዲደረግም ተጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page