top of page

ሚያዝያ 19፣2016 - ሕገ መንግስቱን የማሻሻል ጉዳይ እና የመኖር መብት

  • sheger1021fm
  • Apr 27, 2024
  • 1 min read

ኢህአዴግ በብልፅግና ፓርቲ በተተካ ማግስት ስለ ህገ-መንግስት መሻሻል ጉዳይ በሰፊው ሲወራ እንደነበር የሚታወስ ቢሆንም ወሬው ከዓመት ዓመት እየደበዘዘና እየጠፋ ሄዷል፡፡


በኢፌድሪ ህገ መንግስት ውስጥ መሻሻል አለባቸው ከሚባሉ በርካታ ነጥቦች መሀከል አንዱና ዋናው በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመኖር መብት ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ነጥብ ሆኖ ይጠቀሳል፡፡


በጉዳዩ ላይ የህግ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page