ፈፅሞታል በተባለ ጥፋት ምክንያት እግድ በተጣለበት ጊፕሰን አካዳሚ የሚማሩ የዘንድሮ የስምንተኛ እና የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ እያወዛገበ ነው፡፡
ትምህርት ቢሮ ት/ቤቱ እግድ ስለተጣለበት ተማሪዎቹን በሌላ ት/ቤት አስፈትናለሁ፡፡
የውጤት ሰርተፍኬታቸው ላይም አስፈታኙ ት/ት ቢሮው ሆኖ ይመዘገባል ይላል፡፡
ወላጆች ደግሞ ይህን ሀሳብ አንቀበልም ይላሉ፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il