top of page

ሚያዝያ 15፣2016 - ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምላሽ ሰጠ

ከሰሞኑ በለጠፈው የተማሪዎች የምግብ በጀት እጥረትን በሚገልፀው ማስታወቂያው ያላግባብ ተጋኖ ፖለቲካዊ ገፅታ ተሰጥቶታል ሲል የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተናገረ፡፡


የበጀት እጥረት በማጋጠሙ የምግብ ዝርዝር ማሻሻያ ማድረጉን ግን አልሸሸገም፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




bottom of page