top of page

ሚያዝያ 11፣2016 - በሲዳማ ክልል የቲቢ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ

  • Apr 19, 2024
  • 1 min read

በሲዳማ ክልል ያለው የቲቢ በሽታ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ፡፡


በክልሉ ለሌላ ህመም ወደ ህክምና ተቋማት ከሚመጡት ውስጥ 50 በመቶ ያህሉ ቲቢ በምርመራ ይገኝባቸዋል ተብሏል፡፡


በክልሉ ስርጭቱ የጨመረውን የቲቢ በሽታ መከላከል ላይ፤ ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ(USAID) ኢትዮጵያ በመድሐኒት እና ለምርመራ የሚያገልግሉ ዘመናዊ ማሽኖች በማቅረብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ።

ሐምሌ 22 2018 አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ። አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራሷን መቻል እንዳለባት፣ በተ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page