top of page

ሚያዝያ 11፣2016 - በሲዳማ ክልል የቲቢ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ

በሲዳማ ክልል ያለው የቲቢ በሽታ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ፡፡


በክልሉ ለሌላ ህመም ወደ ህክምና ተቋማት ከሚመጡት ውስጥ 50 በመቶ ያህሉ ቲቢ በምርመራ ይገኝባቸዋል ተብሏል፡፡


በክልሉ ስርጭቱ የጨመረውን የቲቢ በሽታ መከላከል ላይ፤ ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ(USAID) ኢትዮጵያ በመድሐኒት እና ለምርመራ የሚያገልግሉ ዘመናዊ ማሽኖች በማቅረብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page