መጋቢት 9፣2016 - በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታ ስርጭት ለመከላከል ለሚከወነው ስራ በቂ በጀት የለውም ተባለ
- sheger1021fm
- Mar 18, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታ ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም በሽታውን ለመከላከል የሚከወነው ስራ በቂ በጀት የለውም ተባለ፡፡
ለበሽታው መከላከያና ህክምና ከሚገኘው ገንዘብ አብዛኛው በለጋሽ ድርጅቶች የሚሸፈን እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il












Comments