top of page

መጋቢት 28፣2016 - የኢትዮጵያ ህግ በተውሶ መንገድ የዘር ፍሬን ማዳቀልን ይፈቅዳል?

  • Apr 6, 2024
  • 1 min read

በተፈጥሮ ከተፈቀደው የሰው ልጅ የመራቢያ ዘዴ ውጪ፣ በተለይም በለፀግን የሚሉ ሀገራት የሚከተሉት የመራቢያ መንገድ፤ በባህልም ሆነ በሃይማኖት ብዙ ውግዘት ሲደርስበት ይሰማል፡፡


ሀገራት የየራሳቸው እሴቶች፣ ባህሎችና ወጎች ባለቤቶች ከመሆናቸውም በላይ ደረጃው ይለያያል፤ እንዲሁም በእምነት ረገድም የሚለያዩ ህዝቦችን በውስጣቸው ይይዛሉ፡፡


በተፈጥሮ መንገድ የተፈቀደውን የሰው ልጅ የመተካት መንገድን በመተው በተውሶ መንገድ የዘር ፍሬን በማዳቀል የሚደረገው ሂደት ከዘመናዊነት ከተቆጠረ ውሎ አድሯል፡፡


በሃይማኖት እና በባህል ረገድ በኢትዮጵያ ሁኔታ ጉዳዩ ብዙ ሊባልበት የሚችሉ ዘውጎች ቢኖሩትም ከኢትዮጵያ ህግ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ምህረት ስዩም




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ።

ሐምሌ 20 2018 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ። እቅዱ የኔትወርክ ማሻሻያ እና ማስፋፊያ፣ የሰብስቴሽን እና ተያያዥ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች፣ ስማርት ግሪድ እና ቆጣሪ ማስፋፋትን እንደሚያካትት አገልግሎቱ ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page