መጋቢት 25፣2016 - የመድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ያልተሰበሰበ ገንዘብ በመኖሩ ለሰራተኞቼ ደመወዝ መክፈል ተቸግሬአለሁ ብሏል
- sheger1021fm
- Apr 3, 2024
- 1 min read
ለህክምና ተቋማት በዱቤ መድኃኒት እየቀረበ ቢሆንም አንዳንድ ተቋማት ክፍያውን በወቅቱ ባለመመለሳቸው በመድሃኒት አቅርቦት ሥርዓቱ ላይ ችግር እየፈጠረ ነው ተባለ፡፡
በተለይ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሐዋሳ ቅርንጫፍ ከተቋማት ያልተሰበሰበ በሚሊየን የሚቆጠር ገንዘብ በመኖሩ ለሰራተኞቼ እንኳን ደመወዝ መክፈል ተቸግሬአለሁ ብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il












Comments