መስከረም 21፣2016በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የኮሌራ ወረርሽኝ እየቀነሰ መሆኑ ተነገረOct 3, 20231 min readበአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የኮሌራ ወረርሽኝ እየቀነሰ መሆኑ ተነገረ፡፡ወረርሽኙ የነበረባቸው 20 ወረዳዎች አሁን ነፃ ሆነዋል፡፡ማርታ በቀለ
በክልል እና በፌዴራል ደረጃ ያሉ ሁሉም የመንግስትና የፕሮጀክት ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ ወደ ኤሌክትሪክ እንዲዞሩ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር የትብብር ጥሪ አቀረበ፡፡
Comments