top of page

ሐምሌ 5፣2015 - ከ1,700 በላይመ ጥቆማዎችን መቀበሉን የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ



በ2015 በጀት ዓመት ከመጋቢት ወር ጀምሮ እስካሁን ከ1,700 በላይ የሙስናና የብልሹ አሠራር ጥቆማዎችን መቀበሉን የፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ።


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page