ሐምሌ 11፣2015 - ደን እና ኢኮኖሚ በወጉ ባለመተሳሰሩ ኢትዮጵያ ሚሊየን ዶላሮችን እያወጣች የእንጨት ምርቶችን ከውጪ ታስገባለች
- sheger1021fm
- Jul 18, 2023
- 1 min read
ኢትዮጵያ ሚሊየን ዶላሮችን እያወጣች የእንጨት ምርቶችን ከውጪ ታስገባለች፡፡
የዚህ ምክንያቱ ደን እና ኢኮኖሚ በወጉ መተሳሰር ባለመቻሉ ነው ተብሏል፡፡
ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios