top of page

''ለተከታታይ ሶስት ዓመታት የሊዝ ክፍያ ካልፈፀሙ መሬቱን እንዲነጠቁ ህግ ቢያዝም ብዙዎችን እየታገስኩ ነው''

  • sheger1021fm
  • Nov 4, 2025
  • 1 min read

ጥቅምት 25 2018

 

በአዲስ አበባ የሊዝ ባለ ይዞታዎች ለተከታታይ ሶስት ዓመታት የሊዝ ክፍያ ካልፈፀሙ መሬቱን እንዲነጠቁ ህግ ቢያዝም ብዙዎችን እየታገስኩ ነው ሲል ተቆጣጣሪ መ/ቤቱ ተናገረ፡፡

 

የሊዝ ክፍያ ያልከፈሉ ከ10,000 በላይ ነዋሪዎችንም በኦዲት አግኝቻለሁ ብሏል፡፡

 

በዚህና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የከተማዋን መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮን ጠይቀናል፡፡ 

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

 

ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page