top of page

ህዳር 25፣2016 - እንደ የልብና የካንሰር ህክምና ያሉ አገልግሎቶች ህክምና ኮሌጅ የማስፋፊያ ስራ በመከወን ላይ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2023
  • 1 min read

እንደ የልብና የካንሰር ህክምና ያሉ አገልግሎቶች በጥቂት ተቋማት ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው በተለይ በገጠሩ አካባቢ ያለው ዜጋ ህክምና ለማግኘት በብዙ እንደሚንገላታ ይነገራል፡፡


ችግሩን ለማቃለል በ2 ቢሊየን ብር ወጭ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የማስፋፊያ ስራ በመከወን ላይ ነው ተባለ፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page