top of page

ህዳር 22፣ 2015- የትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የተፈለፈሉ የንግድ ቤቶች ልጆቻችሁን እያጠፋቸው ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2022
  • 1 min read

ህዳር 22፣ 2015

ፊደል እንዲቆጥሩ፣ ሳይንሱን እንዲ

መረምሩ እንዲያውቁ፣ እንዲጠይቁ ቦርሳ አስነግታችሁ፤ ምሣ እቃ ቋጥራችሁ ተማሪ ቤት የምትልኳቸው ልጆቻችሁ ውሏቸው የት ነው?

እየተማሩ፣ ፊደል እየቆጠሩ ነው አዋዋላቸው?

የከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የልጆቻችሁን ውሎ ተከታተሉ፣ ጠይቁ ሲል በብርቱ አሳስቧል፡፡

በየትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የተፈለፈሉ የንግድ ቤቶች ልጆቻችሁን እያጠፋቸው ነው ሲል ቢሮው ተናገሯል፡፡

ከኢትዮጵያ ህግና ባህል ውጪ የሆኑ ድርጊቶች፣ አደንዛዥ እፅና ሌላውም እየተፈፀመ ውሏቸው ተማሪ ቤት ነው ተብለው የሚታሰቡ ታዳጊዎችን እያበላሿቸው መሆኑን ሰምተናል፡፡

ቴዎድሮስ ወርቁ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page