top of page

ታህሳስ 13፣2016 - ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እና የደመወዝ ግብር ቅነሳ

የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች የግሽበት ግብር ስለመኖሩ ይናገራሉ፡፡


ይህም እስከ 35 በመቶ ከደመወዙ ላይ የስራ ግብር የሚቆረጥበትን ደመወዝተኛ ግሽበቱ ሌላ ተጨማሪ 35 በመቶውን ያሳጣዋል እንደማለት ነወ፡፡


ለዚህም ነው ወር ጠብቆ ደመወዝ ለሚያገኝ ተቀጣሪ የዋጋ ግሽበት አብዝቶ የሚፈትነው ይላሉ ባለሞያዎች፡፡


በዚህ ረገድ የደመወዝተኛውን ችግር ለማቃለል ደመወዝ ከመጨመር ይልቅ የተጋነነ የሚባለው የገቢ ግብሩን መቀነስ የተሻለ አማራጭ ነው ተብሎ ፤ መንግስት የተቀጣሪውን የገቢ ግብር እንዲቀንስ እየተጠየቀ ነው፡፡


በሌላ በኩል አነስተኛ የደመወዝ ወለል ባለመወሰኑ 5 ሊትር ዘይት ለመግዛት የማያስችል ወርሃዊ ደሞዝ ያላቸው ብዙዎች ኑሮ ዳገት ሆኖባቸዋል፡፡


በዚህ ጉዳይ ምን እየተሰራ ነው?


 ቴዎድሮስ ወርቁ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page