top of page

መጋቢት 11፣2016 - በምርት እጥረት ምክንያት በቂ ምርት ማቅረብ እንዳልቻለ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ተናግሯል

  • sheger1021fm
  • Mar 20, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ የተለያዩ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በአንፃራዊነት በቅናሽ ዋጋ በማቅረብ ገበያውን ለማረጋጋት የተከወነው ስራ በቢሊዮን የሚገመት ዋጋ ያለው ምርት ቀርቦበታል ተባለ፡፡


ይሁንና በምርት እጥረት ምክንያት ለከተማዋ ሸማች በቂ ምርት ማቅረብ እንዳልቻለ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ለሸገር ተናግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page