top of page

የመክፈል አቅም ለሌላቸው፤ ጠበቆች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን እንዲሰጡ ተጠይቀዋል፡፡

  • 1 hour ago
  • 1 min read

የሚያዝያ 29/2018


ፍትህ ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ነፃ የህግ ድጋፍ እንዲያገኙ መንግስት ህግ ቢያወጣም አሁንም ግን ብዙ ሰዎች ተጠቃሚ እየሆኑ አይደለም፡፡


የፍትህ ሚኒስቴርም ይህንን ያምናል፡፡


ከህጉ ባሻገር ጠበቆችም በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን እንዲሰጡ ተጠይቀዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….



ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page