የመክፈል አቅም ለሌላቸው፤ ጠበቆች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን እንዲሰጡ ተጠይቀዋል፡፡
- 1 hour ago
- 1 min read
የሚያዝያ 29/2018
ፍትህ ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ነፃ የህግ ድጋፍ እንዲያገኙ መንግስት ህግ ቢያወጣም አሁንም ግን ብዙ ሰዎች ተጠቃሚ እየሆኑ አይደለም፡፡
የፍትህ ሚኒስቴርም ይህንን ያምናል፡፡
ከህጉ ባሻገር ጠበቆችም በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን እንዲሰጡ ተጠይቀዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7





Comments