‘’በአዲስ አበባ በ9 ወራት ከ37,000 በላይ እግረኞች ተቀጥተዋል’’
- 2 hours ago
- 1 min read
የሚያዝያ 29/2018
ማዳመጫ ጆሯቸው ላይ አድርገው የአስፋልት መንገድ የተሸገሩ እና ሌሎች የመንገድ አጠቃቀም የደንብ መተላለፍ የፈፀሙ ከ37,000 በላይ እግረኞች ተቀጥዋል ተባለ፡፡

ባለፉት 9 ወራት ቅጣቱ ከተላለፉባቸው ከነዚህ እግረኞች መካከል የገንዘብ ቅጣቱን መክፈል ያልቻሉት 16,000 ያህሉ ማህበራዊ አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7





Comments