ህዳር 29፣ 2015- በአዲስ አበባና በሌሎችም አካባቢዎች የሌሊትና ማለዳው ቅዝቃዜ በርትቷል፡፡ Dec 8, 20221 min readህዳር 29፣ 2015በአዲስ አበባና በሌሎችም አካባቢዎች የሌሊትና ማለዳው ቅዝቃዜ በርትቷል፡፡ በበጋው ዝናብ የሚጠብቁ አካባቢዎች ደግሞ በቂ ዝናብ እያገኙ እንዳልሆነ እየተነገረ ነው፡፡ ለቅዝቃዜ መበርታቱ ዝናብ በሚጠብቁ አካባቢዎች ዝናብ ለመጥፋቱ ምክንያት ምንድነው፤ ቀጣይ የአየር ሁኔታ ትንበያውስ? ቴዎድሮስ ወርቁሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments