top of page

ህዳር 29፣ 2015- በአዲስ አበባና በሌሎችም አካባቢዎች የሌሊትና ማለዳው ቅዝቃዜ በርትቷል፡፡

  • Dec 8, 2022
  • 1 min read

ህዳር 29፣ 2015


በአዲስ አበባና በሌሎችም አካባቢዎች የሌሊትና ማለዳው ቅዝቃዜ በርትቷል፡፡


በበጋው ዝናብ የሚጠብቁ አካባቢዎች ደግሞ በቂ ዝናብ እያገኙ እንዳልሆነ እየተነገረ ነው፡፡


ለቅዝቃዜ መበርታቱ ዝናብ በሚጠብቁ አካባቢዎች ዝናብ ለመጥፋቱ ምክንያት ምንድነው፤ ቀጣይ የአየር ሁኔታ ትንበያውስ?


ቴዎድሮስ ወርቁ



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት የኢሕአፓ አመራሮች እና አባላት ላይ ተጨማሪ 10 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡

ነሐሴ 11 2018 በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት የኢሕአፓ አመራሮች እና አባላት ላይ ተጨማሪ 10 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ ​በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር በዋሉት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አመራሮችና አባላት ላይ መርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል፣ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የ10 ቀ

 
 
 
ስርዓተ ምግብ ላይ በመስራት መቀንጨርን ለመቀነስ፤ ከተቻለ ወደ ዜሮ ለማውረድ እየተሰራ ቢሆንም አፈጻጸሙ ግን ጥያቄ የሚያስነሳ ነው ይላሉ የስነምግብ ባለሙያዎች፡፡

ነሐሴ 11 2018 ስርዓተ ምግብ ላይ በመስራት መቀንጨርን ለመቀነስ፤ ከተቻለ ወደ ዜሮ ለማውረድ እየተሰራ ቢሆንም አፈጻጸሙ ግን ጥያቄ የሚያስነሳ ነው ይላሉ የስነምግብ ባለሙያዎች፡፡ በቀበሌ ደረጃ መቀንጨርን ለመከላከል የሚመደቡ ባለሙያዎች የስነ ምግብ ዕውቀት የሌላቸው መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ይህ ደግሞ በሚፈለገዉል

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page