ህዳር 27፣ 2015- ምጣኔ ሐብት sheger1021fmDec 6, 20221 min readህዳር 27፣ 2015ምጣኔ ሐብት ኢኮኖሚው በሽሚያ እንጂ በውድድር መንገድ አይደለም ያለው፡፡ሽሚያ ጤና አይደለም፤ ውድድር ግን ጤነኛ ኢኮኖሚን ይዞ ይጓዛል፡፡ ተህቦ ንጉሴሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ታህሳስ 3/2018 የሀገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ሃይል ፍጆታ ካለፈው ሃምሌ ወር ወዲህ እያደገ መጥቷል ተባለ።ኢትዮጵያ ከተለያዩ ምንጮች ከምታመርተው የኤሌክትሪክ ሃይል 90 በመቶው ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል እንደሆነ ተጠቅሷል። በዘንድሮው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ አራት ወራት ኢትዮጵያ ከውሃ እና ከነፋስ ከ15,300 ጊጋዋት ሰዓት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨቷ ተነግሯል። በየወሩ በአማካይ 3,800 ጊጋዋት ሰአት የኤ
Comments