ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
- 41 minutes ago
- 1 min read
ነሐሴ 1 2018
መንግስት ከአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ጋር በጋራ ስራ ላይ እያዋለው ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ዓላማ የግሉን ዘርፍ በማበርታት የኢኮኖሚው ቀዳሚ ተዋናይ እንዲሆን ማስቻል ነው፡፡

በተግባር ደግሞ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
መፍትሔው ምንድነው?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ትዕግስት ዘሪሁን
_edited.jpg)
