top of page


መስከረም 8 2018 -መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ነው። ኢንስቲትዩቱ በበጋው የአየር ሁኔታ በሚኖር ወቅቱን ያልጠበቀ #ዝናብ በትግራይ፣ አማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ኦሮሚያ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ አካባቢዎች...
Sep 18, 20251 min read
ነሀሴ 2 2017 - ቢሾፍቱ አካባቢ በሚገኙ የአበባ፤ አትክልትና ፍራፍሬ እርሻዎች ላይ ከባድ ዝናብ ከፍ ያለ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል
በቢሾፍቱ አካባቢ በሚገኙ ሰባት የአበባ፤ አትክልትና ፍራፍሬ እርሻዎች ላይ ከቀናት በፊት ከባድ ንፋስ እና በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ ከፍ ያለ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ። ጉዳት ከደረሰባቸው እርሻዎች የተወሰኑት ወደ ቀደመ...
Aug 8, 20251 min read


ሚያዝያ 22 2017 - በመጪዎቹ 10 ቀናት በአዲስ አበባ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራል ተባለ፡፡
በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ከፍ ያለ ከባድ መጠን ያለው #ዝናብ ሊመዘገብ እንደሚችልም ተነግሯል፡፡ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በመጪዎቹ 10 ቀናት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ ትንበያ መረጃን ይፋ አድርጓል፡፡...
Apr 30, 20251 min read


ጥቅምት 6፣2017 - ከሰሞኑ በአዲስ አበባና አካባቢዋ እየጣለ ያለው ዝናብ ወቅቱን ያልጠበቀና ጉዳትም ሊያስከትል እንደሚችል የ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ተናገረ
ከሰሞኑ በአዲስ አበባና አካባቢዋ እየጣለ ያለው ዝናብ ወቅቱን ያልጠበቀና ጉዳትም ሊያስከትል እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ተናገረ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የትንቢያና የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምርምር ዘርፍ ምክትል...
Oct 16, 20241 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








