top of page


በኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ለጋሾች ድጋፍ መቀነስ በኤችአይቪ መከላከልና ህክምናው ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ
ህዳር 24 2018 በኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ለጋሾች ድጋፍ መቀነስ ምክንያት በኤችአይቪ መከላከልና ህክምናው ላይ ተጽዕኖ እንዳይበረታ ካልተሰራ የበሽታውን መከላከል ስራ ወደኋላ እንዳይመልሰው ያሰጋል ተባለ፡፡ ለዚህም በመንግስት እንዲሁም በአገር በቀል ድርጅቶች በኩል የሚሰራው ስራ መጠናከር እንዳለበት ተነግሯል፡፡ የአለም ኤድስ ቀን በኢትዮጵያ እየታሰበ ነው፤ የዘንድሮ ቀን የሚታሰበው ደግሞ ችግሮችን በመቋቋም የኤችአይቪ ኤድስ ( #HIV_AIDS ) ምላሽ ዘላቂነት ማረጋገጥ ላይ አተኩሮ ነው ተብሏል፡፡ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች የድጋፍ መቀነስ በተለይም የበሽታው መከላከል ላይ ተጽእኖ ከዚህ በላይ እንዳይሰፋ የሀገር ውስጥ ሀብት በማሰባሰብ አገልግሎቶች እንዳይቋረጡ ማድረግ ላይ መሠራት እንዳለበት የተነግሯል፡፡ በኢትዮጵያ በድጋፍ ላይ የሚሰሩት
Dec 3, 20252 min read


ግንቦት 11 2017 - በዓመት ከ7,000 በላይ ሰዎች በኤችአይቪ የሚያዙ ሲሆን አስር ሺህ የሚሆኑ ደግሞ ይሞታሉ የተባለ
በዓመት ከ7,000 በላይ ሰዎች በኤችአይቪ ኤድስ #HIV_AIDS የሚያዙ ሲሆን አስር ሺህ የሚሆኑ ደግሞ ይሞታሉ የተባለ፡፡ የስርጭት ምጣኔው ከፍተኛ ሆኖ የታየው በቀን ሰራተኞች በተማሪዎች እና በአጠቃላይ...
May 19, 20251 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








