ጥቅምት 8፣2016 - ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር ያግዛል የተበባለው መተግበሪያ በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር ተነገረ
- sheger1021fm
- Oct 19, 2023
- 1 min read
ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር ያግዛል ተብሎ የተሰናዳው መተግበሪያ ማን ምን ዓይነት መሳሪያ አለው፣ ለምንስ አላማ እየተጠቀመባት ነው የሚለውን ለመለየት ይጠቅማ ተብሏል፡፡
በመተግበሪያው የጦር መሳሪያ ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር የፌዴራል ፖሊስ ለሸገር ተናግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments